
በደቡብ አፍሪካ ስደተኞች እንዲወጡ የተቀመጠው ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዜጎች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ
የደቡብ አፍሪካ ፀረ ስደተኞች እንቅስቃሴ መሪዎች ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲወጡ ያስቀመጡት ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ፤ በፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች "ጥንቃቄ" እንዲያደርጉ አሳሰበ።
Read the full story
የደቡብ አፍሪካ ፀረ ስደተኞች እንቅስቃሴ መሪዎች ስደተኞች ከአገሪቱ እንዲወጡ ያስቀመጡት ቀነ ገደብ መቃረቡን ተከትሎ፤ በፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች "ጥንቃቄ" እንዲያደርጉ አሳሰበ።
Read the full story