
"ህወሓትም ጭምር ቀልብ ከገዛ. . . ለመነጋገር ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል" ጠ/ሚ ዐቢይ
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዝብ እንደራሴዎች ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ህወሓትም ጭምር ቀልብ ከገዛ. . . ለመነጋገር ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል" አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በምርጫ ቦርድ ሕጋዊ እውቅናው የተሰረዘበት ህወሓት የተግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ካስወገደ በኋላ ከፌደራል መንግሥቱ ጋር ፍጥጫ ውስጥ ባለበት ጊዜ ነው።
Read the full story