
ከጠ/ሚ ዐቢይ የ"አብረን እንሥራ" ጥያቄ የቀረበላቸው ዶ/ር ደሳለኝ ከፖለቲካ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ከመንግሥታቸው ጋር አብረው እንዲሠሩ ጥሪ ያቀረቡላቸው ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) ራሳቸውን ከፖለቲካ ማግለላቸውን አስታወቁ። ደሳለኝ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በእንደራሴነት ያሳለፏቸውን አምስት ዓመታት "አስቸጋሪ እና ፈታኝ" ሲሉ ገልጸዋቸዋል።
Read the full story