
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ "ሰዎች በነጻነት ተንቀሳቅሰው መሥራት የማይችሉበት ደረጃ" ላይ መደረሱን ኮነኑ
በአማራ ክልል ደብረ ማርቆስ ከተማ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ "ሰዎች በነጻነት ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው ሥራ መሥራት ወደማይችሉበት ደረጃ" መደረሱን "አጠያያቂ፣ ጥዩፍ እና የማይገባ" ሲሉ ኮነኑ። በታጣቂዎች ምክንያት የተፈጠሩ የእንቅስቃሴ መገደቦችን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የሚደረግ የመኪና ጉዞ "በኛ ጥረት መመለስ ይኖርበታል" ሲሉም ተናግረዋል።
Read the full story