
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ላይ ማሻሻያ ሊኖር እንደሚችል ፍንጭ ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በተጀመረው ሀገራዊ ምክክር የመጨረሻ ጉባኤ መክፈቻ ላይ በአገሪቱ ሕገ መንግሥት ላይ ማሻሻያ ሊኖር እንደሚችል ፍንጭ ሰጡ። ከአራት ዓመታት በላይ በዋና ዋና አገራዊ ጉዳዮች ላይ አጀንዳ ሲያሰባስብ እና ተወያዮችን ሲያስመርጥ የቆየው ሀገራዊ ምክር ኮሚሽን የመጨረሻውን ምክክር የሚያደርግበትን ጉባኤ ዛሬ ረብዑ ሐምሌ 8 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ ላይ ተጀምሯል።
Read the full story