
የአሜሪካው ልዑክ ከኤርትራ፣ ከግብፅ እና ከሶማሊያ ሚኒስትሮች ጋር ስለ ቀጣናው ደኅንነት መወያየታቸው ተገለጸ
የአረብ እና የአፍሪካ አገራት ጉዳዮች የአሜሪካ ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቦውሉስ ከኤርትራ፣ ከግብፅ እና ከሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር የአፍሪካ ቀንድን ደኅንነት "በማጠናከር" ዙሪያ መወያየታቸው ተገለጸ። ከሚኒስትሮቹ ጋር የተናጠል ውይይት ያደረጉት የአሜሪካው ከፍተኛ አማካሪ፤ ስለ አፍሪካ ቀንድ "ሰላም፣ ደኅንነት እና መረጋጋት" ማንሳታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ አስታውቀዋል።
Read the full story