
ለአራት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ ምድር ስለመኖሩ ቁርጡ ያልታወቀው አውራሪስ
በተለያዩ ምክንያቶች በርካታ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ሲነገር ቆይቷል። ከእነዚህ መካከልም አውራሪስ አንዱ ነው ቢባልም ባለፉት አስርት ዓመታት ግን አንስሳው ስለመኖሩ በተጨባጭ የሚታወቅ ነገር እንደሌለ ባለሙያዎች ይናገራሉ። አውራሪስ ከኢትዮጵያ ጠፍቷል? የዱር እንስሳው ስለመኖሩ ወይም ስለመጥፋቱ ለምን ቁርጥ ያለ ነገር ለማወቅ ሳይቻል ቀረ?
Read the full story