
አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ምሥጢራዊ ግንኙነት እያደረገች ነው መባሉን አስተባበለች
አሜሪካ አንድ የአፍሪካ ቀንድ አገርን በተመለከተ ከኤርትራ ጋር ድርድር እያደረገች ወይም ምሥጢራዊ ስምምነት ለመድረስ እየሞከረች ነው መባሉን የፕሬዝዳንት ትራምፕ ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ አስተባበሉ። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የአረብ እና የአፍሪካ ጉዳዮች ከፍተኛ አማካሪ ማሳድረ ቡሎስ በኤክስ የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር በመሆን በየትኛውም የቀጣናው አገር ላይ እንደማታሴር ገልጸዋል።
Read the full story