
በራያ አላማጣ ወረዳ "የትግራይ ኃይሎችን ዒላማ ያደረገ" የድሮን ጥቃት መፈጸሙን ምንጮች ተናገሩ
በትግራይ ክልል ራያ አላማጣ ወረዳ "መረዋ" የተባለ ቀበሌ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ባለሥልጣን እና የትግራይ ኃይሎች ምንጮች ተናገሩ። "ትምህርት ቤት" ላይ ተፈጸመ በተባለው ጥቃት "ሦስት የትግራይ ኃይሎች አባላት ሲገደሉ፤ ሰባቱ መጎዳታቸውን" ምንጮቹ ለቢቢሲ ትግርኛ ገልጸዋል።
Read the full story