
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አብን በምክክሩ ሂደት ላይ የደረሰበትን ድምዳሜ እንደማይቀበለው ገለጸ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፣ በምክክሩ ሂደት ላይ "ከተራ የአሠራር ግድፈት" የዘለሉ "ተደጋጋሚ እና የተደራጁ ጥፋቶች ተፈጽመዋል" ሲል ያቀረበውን ክስ ውድቅ አደረገ። አብን ቅዳሜ ነሐሴ 09/2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በሀገራዊ ምክክሩ "ገዢው አካል መዋቅራዊ ጥሰቶችን" እንደፈጸመ በመጥቀስ በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ "የከተማዋ ነዋሪዎች ድምፅ እና ፍላጎት በአግባቡ ሳይወከል" ታልፏል ብሎ ነበር።
Read the full story