
የአሜሪካ ፍርድ ቤት የትራምፕ አስተዳደር ለ5000 ኢትዮጵያውያን ተሰጥቶ የነበረውን ጊዜያዊ ከለላ እንዲያነሳ ፈቀደ
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፤ የጥገኝነት መብት የሌላቸው ከ5000 በላይ ኢትዮጵያውያን ከአሜሪካ እንዳይባረሩ ያደረገውን ሕጋዊ ከለላ እንዲያቋርጥ ፍርድ ቤት ፈቀደ። የቦስተን ዲስትሪክት ፍርድ ቤት ዳኛ ብሪያን መርፊ ያስተላለፉት ይህ ውሳኔ በአሜሪካ ሕጋዊ የመኖርና የመሥራት መብት ተሰጥቷቸው የነበሩ በርካታ ሰዎችን ለስደት መባረር ስጋት የሚያጋልጥ ነው።
Read the full story