
በመቀለ ከተማ ሁለት የተለያዩ ቦታዎች የድሮን ጥቃት መፈጸሙ ተነገረ
በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ ውስጥ የድሮን ጥቃት መፈጸሙን እና በሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ ስለመፈጸሙ የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ መግለጫ ያወጣ ሲሆን፣ የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣንም ለኤኤፍፒ ዜና ወኪል አረጋግጠዋል። የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ ለፈረንሳይ ዜና ወኪል ኤኤፍፒ እንደተናገሩት በመቀለ ከተማ ውስጥ ዛሬ ጠዋት የድሮን ጥቃት ተፈጽሟል።
Read the full story