
አዲስ አበባ "የኦሮሚያ ክልል መቀመጫነቷ በሕገ መንግሥት እንዲደነገግ" ምክረ ሀሳብ ቀረበ
በኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ጉባኤ ሲከራክር በቆየው የአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ የከተማዋ "የኦሮሚያ ክልል መቀመጫነት በፌደራል ሕግ መንግሥት እንዲሰፍር" የሚጠይቅ ምክረ ሃሳብ መቅረቡን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። ከተማዋ "ከኦሮሚያ ክልል ጋር የሚኖራትን ግንኙነት" በተመለከተ ግን ኮሚሽኑ የመጨረሻውን የሚለው ምክረ ሀሳብ ለመንግሥት እንደሚያቀርብ ማስታወቁን አንድ ምንጭ ገልጸዋል።
Read the full story