
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የእርሻ ምርት ላይ ስጋት የፈጠረው ክስተት
ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል የተባለው ከባድ የአየር ሁኔታ ኤል ኒኖ ውጤቱ እየታየ ነው። በዚህም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ ለእርሻ ሥራ ወሳኝ የሆነው ዝናብ ተዛብቷል። በአንዳንድ ቦታዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት ድርቅ ሲከሰት፣ በሌሎች ቦታዎች ደግሞ ከባድ ዝናብ እና ጎርፍ ጉዳት እያደረሱ ነው። ይህ ክስተት ገና መጀመሩ ሲሆን፤ የሚያስከትለው ጉዳት ወደ ቀጣይ ዓመታትም የሚዘልቅ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል።
Read the full story