
የነዋሪዎችን ሕይወት የቀጠፉት የሰሞኑ የምሥራቅ ወለጋ ጥቃቶች እና የነዋሪዎች ስጋት
ባለፉት ሁለት ሳምንታት በምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች በርካታ ነዋሪዎች መገደላቸውን፣ መፈናቀላቸውን እና ንብረት መውደሙ እየተነገረ ነው። ከእነዚህ ጥቃቶች ጋር የፋኖ፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች እና የክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ስማቸው በተደጋጋሚ ይነሳል። ቢቢሲ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ምላሽ ባያገኝም ስለክስተቶቹ ነዋሪዎችን፣ የዐይን እማኞችን እና የጥቃቱ ሰለባ ቤሰቦችን አነጋግሯል።
Read the full story