
ቻይና በአባይ እና በቀይ ባሕር ጉዳይ የግብፅን አቋም ማንጸባረቋ ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
ከፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ የካይሮ ጉብኝት በኋላ ቻይና ከካይሮ ጋር ባወጣችው የጋራ መግለጫ “ናይል ወንዝ የግብፅ ዋነኛ የሕይወት መስመር መሆኑን” ገልጻለች። በመግለጫው ስለ አባይ ወንዝ እና ቀይ ባሕር የሰፈሩ አገላለጾች “የግብጽ ቋንቋ” መሆናቸውን ተንታኞች ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህ መግለጫ ሁለተኛዋ ልዕለ ኃያል አገር ቻይና በአባይ ጉዳይ ወደ ግብፅ ማዘንበሏን ያሳያል? የተንጸባረቀው አቋምስ ለኢትዮጵያ ምን ማለት ነው?
Read the full story