
ህወሓት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን "ገለልተኛ አይደሉም" ማለቱ አንድምታው ምንድን ነው?
በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ጦርነት ያስቆመውን የፕሪቶሪያ ስምምነት በመሪነት ያደራደሩት የአፍሪካ ኅብረት ልዩ መልዕክተኛው ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ ከህወሓት መሪዎች ከባድ ወቀሳ ቀርቦባቸዋል። የህወሓት መሪዎች የትግራይ ክልልን ሥልጣን ከተቆጣጠሩ በኋላ ከፌደራል መንግሥቱ ጋር የተፈጠረውን ውጥረት ለማርገብ ጥረት በማድረግ ባሉት አሸማጋይ ገለልተኝነት ላይ ጥያቄ ተነስቷል። ይህ ክስ ወደፊት ሊኖር በሚችል ንግግር ላይ ምን ተጽእኖ ይኖረዋል?
Read the full story