
ኤርትራ ግለሰቦች እና ተቋማት በሚይዙት የጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ገደብ ጣለች
የኤርትራ ግለሰቦች እና የንግድ ተቋማት ከባንክ ሥርዓት ውጭ ለተወሰነ ጊዜ መያዝ የሚችሉትን የጥሬ ገንዘብ መጠን የሚገድብ አዲስ መመሪያ ማውጣቷን የአገሪቱ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ። በዚህም ግለሰቦች እና የተለያየ ደረጃ ያላቸው ተቋማት በይዞታቸው ሥር መቆየት የሚችሉት የገንዘብ መጠን ከመገደቡ በተጨማሪ ከሁለት ሳምንት በላይ ገንዘብ ይዘው ማቆየት የለባቸውም ተብሏል።
Read the full story