
በምዕራብ ወለጋ ስለተቃጠሉት ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች ቢቢሲ በሳተላይት ምሥሎች ያደረገው ማጣራት ምን ያሳያል?
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ታጣቂዎች ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከዘጠኝ ያላነሱ ነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪዎች ሙሉ በሙሉ እና በከፊል መቃጠላቸውን ቢቢሲ ከምንጮች እና የሳተላይት መረጃዎችን በማመሳከር አረጋግጧል። በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ከተጋሩ ቪዲዮዎች በመነሳት ቢቢሲ የሳተላይት ምሥሎችን በመጠቀም ጥቃቱ ስለተፈጸመበት ስፍራ ዝርዝር መረጃን ለማግኘት ችሏል። በተጨማሪም ክስተቱን በሚመለከት መረጃ ያላቸውን እና የአካባቢው ነዋሪዎችን በማናገር ስለጥቃቱ ዝርዝር መረጃን አግኝቷል።
Read the full story