
ሶማሊላንድ በጋዛ ለሚሰማራው ዓለም አቀፍ ኃይል ወታደሮች ለማዋጣት ዝግጁ መሆኗን ፕሬዝዳንቱ ተናገሩ
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብድራህማን መሐመድ አብዱላሂ መንግሥታቸው ሁለት ሺህ ወታደሮችን በጋዛ ይሰማራል ለሚባለ ዓለም አቀፍ የመረጋጋት ኃይል ለማዋጣት ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል። ሆኖም ይህ የሚፈጸመው በይፋ ጥያቄ ከቀረበላቸው ብቻ እንደሆነ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን አስተያየት የሰጡት በዋሽንግተን በተካሄደው "የመካከለኛው ምሥራቅ – አሜሪካ " ጉባኤ ላይ በተሳተፉበት ጊዜ ለእስራኤል መገናኛ ብዙኃን ነው።
Read the full story