
የውጭ ባለሀብቶች ችርቻሮ ንግድ ላይ ለመሰማራት ሱፐር ማርኬቶችን እንዲያቋቁሙ የሚያስገድደው ቅድመ ሁኔታ ተነሳ
ኢትዮጵያ ውስጥ በችርቻሮ ንግድ ላይ መሰማራት በሚፈልጉ የውጭ ባለሀብቶች ላይ ተጥሎ የነበረው አምስት ሱፐርማርኬት ወይም ሁለት ሀይፐርማርኬት የማቋቋም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ፤ "2.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ካፒታል ማስመዝገብ" በሚል ተተካ።
Read the full story
ኢትዮጵያ ውስጥ በችርቻሮ ንግድ ላይ መሰማራት በሚፈልጉ የውጭ ባለሀብቶች ላይ ተጥሎ የነበረው አምስት ሱፐርማርኬት ወይም ሁለት ሀይፐርማርኬት የማቋቋም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ፤ "2.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ካፒታል ማስመዝገብ" በሚል ተተካ።
Read the full story