
በአዲስ አበባ ብዙ ሰዎች 'የቫይታሚን ዲ' እጥረት አለባችሁ የሚባሉት በስህተት ነው?
ኸዲጃ እና ሪሐና እህትማማቾች ናቸው። ሁለቱም በተለያየ ምክንያት፣ በተለያዩ ቀናት ሐኪም ጎብኝተው ሁለቱም የቫይታሚን-ዲ እጥረት አላባችሁት ተባሉ። በሥራ ቦታ የሚያውቋቸው ሌሎች በርካታ ሰዎችም እንዲያ መባላቸውን ስለሚያውቁ ተገረሙ። ነገር ግን ሁኔታውን ከምር አልወሰዱትም፤ እንዲሁ ባለሙያዎቹ በዘፈቀደ 'የለጠፉባቸው እጥረት' አድርገው ወሰዱት። የጤና ባለሙያዎች ግን ነገሩ ወዲህ ነው ይላሉ።
Read the full story