
ባለፈው ዓመት የጸደቀው የኢሚግሬሽን አዋጅ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚገቡ መንገደኞች ምን ይላል?
በአሜሪካ የቆዩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ወደ አገር ቤት እንዳይገቡ መከልከላቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ ባለፈው ዓመት የተሻሻለው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ መነጋገሪያ ሆኗል። ለመሆኑ ይህ አዋጅ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚገቡ እና ከኢትዮጵያ ስለሚወጡ ተጓዦች ምን ይላል?
Read the full story