
በሶሪያ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በደረሰ የአጥፍቶ መጥፋት ፍንዳታ 22 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ ውስጥ በሚገኝ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ በተፈጸመ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 22 ሰዎች ሲገደሉ 63 ሰዎች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
Read the full story
በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ ውስጥ በሚገኝ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ በተፈጸመ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት ቢያንስ 22 ሰዎች ሲገደሉ 63 ሰዎች መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
Read the full story