
በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የድንበር አካባቢዎች ምን አዲስ ነገር አለ?
ከሰሞኑ የኤርትራ ሠራዊት በትግራይ ክልል የተቆጣጠራቸውን አካባቢዎች ለቅቆ ስለመውጣቱ በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሲሠራጭ ቆይቷል። ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኙ የክልሉ አካባቢዎች ክፍት ስለመሆናቸውም ሲነገር ነበር። ቢቢሲ ያነጋገራቸው የድንበር አካባቢ ነዋሪዎች እና ምንጮች ግን የኤርትራ ሠራዊት አሁንም አካባቢዎቹን ለቅቆ እንዳልወጣ ገልጸዋል።
Read the full story