
በኢትዮጵያ በአንድ ጨቅላ ላይ የተገኘው የዝንጀሮ ፈንጣጣ ምንድን ነው? እንዴትስ ይተላለፋል?
በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) የተያዘ ጨቅላ ሕጻን መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር እና የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል። በተደረገ ምርመራ ቫይረሱ የተገኘው የ21 ቀን ዕድሜ ባለው ጨቅላ ላይ ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጧ ተገልጿል።
Read the full story
በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) የተያዘ ጨቅላ ሕጻን መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር እና የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል። በተደረገ ምርመራ ቫይረሱ የተገኘው የ21 ቀን ዕድሜ ባለው ጨቅላ ላይ ሲሆን እናቱም ለቫይረሱ መጋለጧ ተገልጿል።
Read the full story