
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ከምርጫ ጋር ለተያያዙ ሥራዎች ከውጭ ምንጭ ገንዘብ እንዳያገኙ የሚከለክል ሕግ ተረቀቀ
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ፤ አገር በቀል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ለ'ፖለቲካ አድቮኬሲ'፣ የመራጮች ትምህርት፣ ምርጫ መታዘብ እና ማንኛውም ከምርጫ ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ለመሥራት ከውጭ የፋይናንስ ምንጭ ገንዘብ እንዳይቀበሉ የሚከልክል ድንጋጌ ተካቶበት ሊሻሻል ነው።
Read the full story