
የሕወሓት አመራሮች ከወር በፊት የተፈራረሙትንና ችግሮቻቸውን በድርድር ለመፍታት ያስችላል ያሉትን ሰነድ ይፋ አደረጉ
ለሁለት ተከፍሎ ለወራት በዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ሲወዛገብ የከረመው በሊቀመንበሩ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሕወሓት ቡድንና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ሕወሓት፣ በችግሮቻቸው ላይ ለመደራደር ያስችላቸዋል የተባለውንና ከወር በፊት የተፈራረሙትን የሥነ...
Read the full story