
የቁም እንስሳት አቅራቢዎች በደረሰኝ እንዲሸጡ ትዕዛዝ በመተላለፉ ላኪዎች ሥጋት ተፈጥሮብናል አሉ
የቁም እንስሳት አቅራቢ ነጋዴዎች በደረሰኝ እንዲሸጡ መንግሥት ትዕዛዝ በማስተላለፉ ምክንያት፣ ሥጋ ላኪዎች የአቅርቦት ችግር እንደገጠማቸውና ከገበያ ውድድር ውጪ ሊሆኑ እንደሚችሉ ሥጋት እንዳላቸው ተናገሩ፡፡ የአቢሲኒያ ቄራ ድርጅት ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ፣ መንግሥት የቁም...
Read the full story