
"አሜሪካ በኢራን ላይ በፈጸመችው ጥቃት ምንም አላተረፈችም" አያቶላህ ኻሜኒ
የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ አሜሪካ በኢራን የኒውክሌር ይዞታዎች ላይ በፈጸመችው ጥቃት "ምንም አላተረፈችም" ሲሉ ተናገሩ። ኻሜኒ ከእስራኤል ጋር ግጭት ከቆመ በኋላ በሰጡት የመጀመሪያ መግለጫቸው "የአሜሪካ ጥቃት የኢራንን የኒውክሌር መርሃግብር ለማደናቀፍ ያቀደውን ስኬት አላገኘም" በማለት ገልጸዋል።
Read the full story