
ኤርትራ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት "ለጦርነት አጀንዳው ድጋፍ ለማሰባሰብ ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ አጠናክሮብኛል" አለች
ኤርትራ፤ የኢትዮጵያ መንግሥት "ለጦርነት አጀንዳው ድጋፍ ለማሰባሰብ"፤ የከፈተውን "ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ አጠናክሮብኛል" ስትል ከሰሰች። የኢትዮጵያ መንግሥት "ባለፉት ቀናት" ኤርትራን የሚከስሱ ደብዳቤዎችን ወደ "የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ" እና "የሀገራት መሪዎች ልኳል" በማለትም ወቅሷል።
Read the full story