
ኢራን በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉባት ወታደራዊ አዛዦቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት አካሄደች
ኢራን ለ12 ቀናት በዘለቀው የእስራኤል ግጭት የተገደሉ ወታደራዊ አዛዦች እና የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ጨምሮ 60 ለሚሆኑ ዜጎቿ ብሔራዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት እያካሄደች ነው።የቀብር ሥነ ሥርዓታቸው እየተፈጸሙ ካሉ መካከል የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የሆኑት መሐመድ ባግሔሪ አንዱ ናቸው።
Read the full story