
የጤና ባለሙያዎች ከመንግሥት ጋር ምን ተነጋገሩ? በሦስተኛ ወገን ለመነጋገር የተጀመረው ጥረት ምንድን ነው?
የደሞዝ፣ የጥቅማ ጥቅም እንዲሁም ሌሎች ሁኔታዎች እንዲስተካከሉ በመጠየቅ የሥራ ማቆም አድማ ከመቱ ሦስት ሳምንታት የሆናቸው የጤና ባለሙያዎች ግንቦት 15/2017 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር መወያየታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
Read the full story
የደሞዝ፣ የጥቅማ ጥቅም እንዲሁም ሌሎች ሁኔታዎች እንዲስተካከሉ በመጠየቅ የሥራ ማቆም አድማ ከመቱ ሦስት ሳምንታት የሆናቸው የጤና ባለሙያዎች ግንቦት 15/2017 ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ከመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር መወያየታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
Read the full story