
በፖሊስ በጥይት የተመታው ኬንያዊ የጎዳና ነጋዴ ሕይወት አለፈ
ከሁለት ሳምንት በፊት በኬንያ በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ በፖሊስ ጥይት ጭንቅላቱን የተመታው እና በህይወት ድጋፍ መሳሪያ ሲታገዝ የነበረው የጎዳና ነጋዴ ሕይወቱ ማለፉን ቤተሰቦቹ ተናገሩ።
Read the full story
ከሁለት ሳምንት በፊት በኬንያ በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ በፖሊስ ጥይት ጭንቅላቱን የተመታው እና በህይወት ድጋፍ መሳሪያ ሲታገዝ የነበረው የጎዳና ነጋዴ ሕይወቱ ማለፉን ቤተሰቦቹ ተናገሩ።
Read the full story