
በሰሜን ወሎ በከባድ መሳሪያ በተፈፀመ ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች መገደላቸው ተነገረ
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እሁድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም. በተፈፀመ ተደጋጋሚ 'የሞርታር' ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች ሲገደሉ ሰባት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው አስተዳደር ለቢቢሲ ተናገሩ።
Read the full story
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እሁድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም. በተፈፀመ ተደጋጋሚ 'የሞርታር' ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች ሲገደሉ ሰባት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው አስተዳደር ለቢቢሲ ተናገሩ።
Read the full story