
በአሜሪካ የወንጀል ጥናት የፒኤችዲ ተማሪ አብረውት የሚኖሩ አራት ተማሪዎችን መግደሉን አመነ
የ30 ዓመቱ ግለሰብ እንደ አውሮፓውያኑ በ2022 በአሜሪካዋ ኢዳሆ ኮሌጅ ከተማ አራት አብረውት የሚኖሩ ተማሪዎችን መግደሉን አመነ።ግለሰቡ ጥፋቱን ያመነው የሞት ቅጣትን ለማስቀረት ከአቃቤ ህግ ጋር የገባውን ስምምነት ተከትሎ ነው።
Read the full story
የ30 ዓመቱ ግለሰብ እንደ አውሮፓውያኑ በ2022 በአሜሪካዋ ኢዳሆ ኮሌጅ ከተማ አራት አብረውት የሚኖሩ ተማሪዎችን መግደሉን አመነ።ግለሰቡ ጥፋቱን ያመነው የሞት ቅጣትን ለማስቀረት ከአቃቤ ህግ ጋር የገባውን ስምምነት ተከትሎ ነው።
Read the full story