
የኡጋንዳ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በሶማሊያ አውሮፕላን ማረፊያ ተከሰከሰ
ስምንትን ሰዎችን አሳፍሮ የነበረ የኡጋንዳ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ዋና አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ረቡዕ፣ ሰኔ 25/ 2017 ዓ.ም መከስከሱን የሶማሊያ አቪዬሽን ባለስልጣን ለቢቢሲ ተናገሩ።
Read the full story
ስምንትን ሰዎችን አሳፍሮ የነበረ የኡጋንዳ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ዋና አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ረቡዕ፣ ሰኔ 25/ 2017 ዓ.ም መከስከሱን የሶማሊያ አቪዬሽን ባለስልጣን ለቢቢሲ ተናገሩ።
Read the full story