
ለብራንድ ምርቶች ጥበቃ ለማድረግ የሚያስችል ረቂቅ ሕግ እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ
ለግብርና ምርቶችና ለዕደ ጥበብ ውጤቶች ብራንድ አስፈላጊው ጥበቃ እንዲደረግላቸውና የሕግ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው ለማስቻል የሚረዳ ረቂቅ ሕግ በመዘጋጀት ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን ከሙሌ ሚክስ መልቲ ሚዲያ ፕሮዳክሽን ጋር በመተባበር ‹‹የንግድ ምልክት ምንነትና የብራንድ...
Read the full story