
የአማራ ክልል ዳኞች ያለመታሰር እና ያለመከሰስ ከለላ ተሰጣቸው
በአማራ ክልል የሚገኙ ዳኞች "እጅ ከፍንጅ ካልተገኙ በቀር" እንዳይያዙ እና እንዳይከሰሱ የሚደነግግ አዋጅ በክልሉ ምክር ቤት ጸቀደ። አዋጁ፤ ዳኞች ከሥራቸው ጋር በተያያዘ "ለፈጸሙት ወይም ሳይፈጽሙት ለቀሩት ድርጊት" ክስ ሊቀርብባቸው እንዳማይችልም ይደነግጋል።
Read the full story
በአማራ ክልል የሚገኙ ዳኞች "እጅ ከፍንጅ ካልተገኙ በቀር" እንዳይያዙ እና እንዳይከሰሱ የሚደነግግ አዋጅ በክልሉ ምክር ቤት ጸቀደ። አዋጁ፤ ዳኞች ከሥራቸው ጋር በተያያዘ "ለፈጸሙት ወይም ሳይፈጽሙት ለቀሩት ድርጊት" ክስ ሊቀርብባቸው እንዳማይችልም ይደነግጋል።
Read the full story