
ከፍተኛ የገቢ ግብር መጣል የሚጀምርበት የደመወዝ መጠን ወደ 14 ሺህ ብር ከፍ ሊደረግ ነው
ከሠራተኞች ደመወዝ ላይ የሚሰበሰበው ከፍተኛው 35 በመቶ ታክስ፤ መቆረጥ የሚጀምርበት የደመወዝ እርከን ከ10,900 ብር ወደ 14 ሺህ ብር ከፍ እንዲል የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ። ይህ ከፍተኛ ግብር መቆረጥ የሚጀምርበት የደመወዝ እርከን ከዚህ በላይ ከፍ ያልተደረገው "በተለይ በክልል መንግሥታት ገቢ ላይ ከፍተኛ ጫናን ስለሚሳያድር" እንደሆነ ተገልጿል።
Read the full story