
ትራምፕ ከኔቶ ዋና ፀሐፊ ጋር ስለ ግብፅ እና [ሕዳሴ] ግድብ ምን አሉ?
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በዩክሬን ግጭት ላይ በ50 ቀናት ስምምነት ላይ ካልደረሰች ማዕቀብ እንደሚጣልባት ባስፈራሩበት ንግግራቸው፤ የ[ሕዳሴ] ግድብን አገራቸው "በገንዘብ ደግፋለች" እንዲሁም ግድቡ "ወደ ናይል የሚሄደውን ውሃ የሚዘጋ" ሲሉ አወዛጋቢ ንግግሮችን አድርገዋል።
Read the full story
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ በዩክሬን ግጭት ላይ በ50 ቀናት ስምምነት ላይ ካልደረሰች ማዕቀብ እንደሚጣልባት ባስፈራሩበት ንግግራቸው፤ የ[ሕዳሴ] ግድብን አገራቸው "በገንዘብ ደግፋለች" እንዲሁም ግድቡ "ወደ ናይል የሚሄደውን ውሃ የሚዘጋ" ሲሉ አወዛጋቢ ንግግሮችን አድርገዋል።
Read the full story