
ስለ አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ምን ይላሉ?
መነጋገሪያ ሆኖ የቆየው የሠራተኞች የገቢ ግብር አዋጅ መነሻን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። በተለይ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ረቂቁ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግበት ጥረት ከማድረግ ባሻገር የራሱን ሃሳብም አቅርቦ ነበር። ነገር ግን ሃሳቡ ተቀባይነት ሳያገኝ ውይይት የተደረገበት ረቂቅ ባለበት ጸድቋል። በዚህ ላይ የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ምን ይላሉ?
Read the full story