
'ከሞት አፋፍ የሚመልስ ነው' በሚባልለት የዘረ መል ምህንድስና ላይ የሚሠራው ኢትዮጵያዊ
የዘረ መል ምህንድስና በሰውነት ውስጥ ችግር የገጠመውን ዘረ መል አስወግዶ በሌላ ዘረ መል መተካት፣ ጤናማ ያልሆነን የዘረ መል ክፍል ቆርጦ ማውጣት፣ ወደ ሰውነት ጤናማ ዘረ መል ማከል እና ወደ ሰውነት ማስገባት ዋነኛ የዘረ መል ምህንድስና ዓይነቶች ናቸው። የዘረ መል ምህንድስና ምንድን ነው? የሕክምናውን ዘርፍስ እንዴት እየለወጠ ይገኛል? በሚለው ዙሪያ የዘረ መል ምህንድስና ተመራማሪው ዶ/ር ጆቴ ታፈሰ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል።
Read the full story