
ተገድዳ ወይስ "ተስማምታ"? - በጋምቤላ የ13 ዓመት ልጅ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት የተሰጠው ፍርድ
በጋምቤላ ክልል ቀጥሮ ሲያሠራት በነበረች የ13 ዓመት ልጅ ላይ “የግብረ ሥጋ ድፍረት” የፈጸመው ግለሰብ የሦስት ዓመት ከ11 ወር እስር ተፈረደበት። ተበዳይ፤ “እንደተደፈረች” ለፖሊስ እና ለፍርድ ቤት የገለጸች ሲሆን ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ መረጃዎች የሚያመለክቱት “ዕድሜዋ ካልደረሰ ልጅ ጋር”፤ “በፍላጎት” ግንኙነት የተፈጸመ መሆኑን ተናግሯል። የሕግ ባለሙያዎች ክሱን “ከአስገድዶ መድፈር” ወደ “ግብረ ሥጋ ድፍረት ወንጀል” ለማውረድ የተሰጡ ምክንያቶች አግባብነት ላይ ጥያቄ አንስተዋል።
Read the full story