
"የተቻለኝን ሁሉ አድርጌያለሁ" - በትምህርት ቤት ላይ ከተከሰከሰው አውሮፕላን 20 ሕጻናትን አድና ሕይወቷ ያለፈው መምህርት
"ተማሪዎቼ እኮ ለእኔም ልጆቼ ናቸው" ማህሪን ቻውዲሪ የተባለችው መምህርት በሕይወት እና በሞት እያጣጣረች ነበር ይህንን ለባለቤቷ የተናገረችው። ከሞት አፋፍ ላይ ከመገኘቷ ከጥቂት ሰዓታት በፊት በባንግላዴሽ መዲና ዳካ በሚገኘው ማይልስቶን ስኩል ኤንድ ኮሌጅ የተሰኘው ትምህርት ቤቷ በር ላይ ቆማ ነበር።
Read the full story