
በጋዛ ያለው የምግብ እጥረት በአስጊ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ
የዓለም ጤና ድርጅት በጋዛ እርዳታ ከአየር እየተጣለ ባለበት በአሁኑ ወቅት በሰርጡ ያለው የምግብ እጥረት "አስፈሪ ደረጃ" ላይ ደርሷል ሲል አስጠነቀቀ። እሁድ ዕለት እስራኤል በጋዛ የምታደርገውን ጦርነት "ስልታዊ ፋታ" ማፈድረጓን ከገለፀች በኋላ ዮርዳኖስ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ጋር በመተባበር 25 ቶን እርዳታ ከአየር ላይ መጣሏን ተናግራለች።
Read the full story