
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጤና ባለሙያዎች በሆስፒታሎች ነጻ ህክምና እንዲያገኙ ፈቀደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በስሩ የሚገኙ ጤና ባለሙያዎች እና ቤተሰቦቻቸው በከተማ አስተዳደሩ በሚተዳደሩ ሆስፒታሎች ውስጥ ነጻ ህክምና እንዲያገኙ ፈቀደ።ቢቢሲ ያነጋገራቸው የጤና ባለሙያዎች ውሳኔውን ቢደግፉም፤ ይህ አሰራር አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ የፌደራል ሆስፒታሎች የሚሰሩ ባለሙያዎችን የማያካትት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ባለሙያዎች በፌደራል ሆስፒታሎች ነጻ ህክምና እንዲያገኙ የማያስችል መሆኑን አንስተዋል።
Read the full story