
በደቡባዊ ትግራይ የተካሄደው ተቃውሞ እና ውጥረት
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተናንት ጄነራል ታደሰ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የአስተዳዳሪዎች ሹም ሽር ማድረጋቸውን ተከትሎ ነባሩ አመራር ለምን ከሥልጣን ተነሳ እንዲሁም የወረዱበትን ሂደት በመቃወም እየተደረጉ ያሉ የአደባባይ ሰልፎች ቀጥለዋል። ባለፈው ሳምንት ማገባደጃ እሁድ በመኾኒ ከተማ እንዲሁም በትናንትናው ዕለት ሰኞ፣ ሐምሌ 21/ 2017 ዓ.ም. በአምባላጌ የአደባባይ ተቃውሞዎች ተካሂደዋል።
Read the full story