
ካናዳ ለፍልስጤም አገርነት እውቅና ልትሰጥ ነው
የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ በመጪው መስከረም ፍልስጤምን በአገርነት እውቅና እንደሚሰጡ ገለጹ። ካናዳ ይህንን ማስታወቋን ተከትሎ ፍልስጤምን በአገርነት ዕውቅና እንሰጣለን ያለች ሶስተኛዋ የቡድን ሰባት (ጂ7) አባል አገር ሆናለች።
Read the full story
የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኒ በመጪው መስከረም ፍልስጤምን በአገርነት እውቅና እንደሚሰጡ ገለጹ። ካናዳ ይህንን ማስታወቋን ተከትሎ ፍልስጤምን በአገርነት ዕውቅና እንሰጣለን ያለች ሶስተኛዋ የቡድን ሰባት (ጂ7) አባል አገር ሆናለች።
Read the full story