
'የነጻ መሬት ታጣቂዎች በትግራይ ኃይሎች ላይ ጥቃት ሰነዘሩ' - የትግራይ የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ
ትግራይን ከአፋር ክልል ጋር በሚያዋስነው አካባቢ የሚንቀሳቀሱት 'የነጻ መሬት' ታጣቂዎች በትግራይ ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጽመው አንድ ሰው መገደሉን የትግራይ ሰላም እና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። ለጥቃቱም በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የተቋቋመውን ስምረት ፓርቲን ተጠያቂ አድርጓል። ቢሮው አክሎም ታጣቂዎቹ በውጭ ኃይሎች የሚደገፉ ናቸው ሲል ከስሷል።
Read the full story